Collector
የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የፋይናንስ አቅርቦት ተግዳሮትና በመንግሥት የታሰበው መፍትሔ | Collector
የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የፋይናንስ አቅርቦት ተግዳሮትና በመንግሥት የታሰበው መፍትሔ
Ethiopian Reporter

የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የፋይናንስ አቅርቦት ተግዳሮትና በመንግሥት የታሰበው መፍትሔ

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የፋይናንስ አቅርቦት ተግዳሮትና በመንግሥት የታሰበው መፍትሔ የኢትዮጵያ የግል ዘርፍ በተደጋጋሚ ከሚያነሳቸው ጥያቄዎች መካከል የፋይናንስና የውጭ ምንዛሪ እጥረት በዋናነት ይጠቀሳል፡፡ በተለይ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ውስጥ ይህ ችግር ጎልቶ የሚታይ መሆኑ በየመድረኩ የሚነሳ ጉዳይ ነው፡፡ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ፣ የፀጥታ ችግር፣ የጥሬ ዕቃ አቅርቦት እጥረት፣ ኢንዱስትሪዎቻቸውን ለማስፋፋት ገጠመን የሚሉት የቦታ ችግሮችና የመሳሰሉ ጥያቄዎች ቢኖራቸውም፣ ከፋይናንስ ጋር የተያያዘው ችግር ግን ከሁሉም ተግዳሮቶቻቸው በላይ እንደሆነ ሲገልጹ […] The post የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የፋይናንስ አቅርቦት ተግዳሮትና በመንግሥት የታሰበው መፍትሔ first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia and is written by ዳዊት ታዬ

Go to News Site