Ethiopian Reporter
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ሰበር ሰሚ ችሎት ውድቅ ባደረገው የምርጫ ቦርድ አቤቱታ ላይ ትዕዛዝ ተሰጠ ከሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን) ፓርቲ አመራርነት ተሰናብተዋል በተባሉ አመራሮች የተካሄደ ጠቅላላ ጉባዔን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማፅደቁን ተከትሎ፣ የፓርቲው አባላት ከፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት ከቦርዱ ጋር ክርክር ካደረጉ በኋላ፣ ሰበር ሰሚ ችሎት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የመለሰውን የክርክር መዝገብና ውሳኔ ምርጫ ቦርድ እንዲያስፈጽም ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡ የክርክሩ መነሻ የሲአን ፓርቲ አመራሮች ፓርቲውን […] The post ሰበር ሰሚ ችሎት ውድቅ ባደረገው የምርጫ ቦርድ አቤቱታ ላይ ትዕዛዝ ተሰጠ first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia and is written by ፅዮን ታደሰ
Go to News Site