Ethiopian Reporter
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia የአክሱም የሙስሊሞች የመብት ጥየቄ የፖለቲካ ሕመሙ ምልክት ወይስ ራሱ ሕመሙ ነበር? (ክፍል ሁለት) በተሾመ ብርሃኑ ከማል በክፍል አንድ በአሁኑ ጊዜ በአክሱም ውስጥ ጥቂት አክራሪ ክርስቲያኖች በወሰዱት ሕገወጥ ዕርምጃ ሙስሊም አክሱማውያን መጎዳታቸውን ገልጬ፣ የችግሩን መንስዔ ለመተንተን ሞክሬያለሁ፡፡ በክፍል አንድ ከተወሱት መካከል፡- የአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሴት ተማሪዎች ሒጃብ በትምህርት ቤት የመልበስ ጥያቄ፣ አቡነ ሰላማ (ኣባ ሰረቀብርሃን) ሒጃብ ክልከላን በተመለከተ የሰጡት አስተያየት፣ እንደዚህ ያለ ችግር ከመች ጀምሮ […] The post የአክሱም የሙስሊሞች የመብት ጥየቄ የፖለቲካ ሕመሙ ምልክት ወይስ ራሱ ሕመሙ ነበር? first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia and is written by አንባቢ
Go to News Site